ንግድ ባንኮች የተከፈለ ካፒታላቸውን ለማሳደግ የተሰጣቸው የጊዜ ገደብ ተጠናቀቀ
ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia ንግድ ባንኮች የተከፈለ ካፒታላቸውን ለማሳደግ የተሰጣቸው የጊዜ ገደብ ተጠናቀቀ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በኢንዱስትሪው ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የግል ባንኮች የተከፈለ ካፒታል መጠናቸውን አምስት ቢሊዮን ብር ማድረስ እንዳለባቸው ያስቀመጠው የጊዜ ገደብ ተጠናቋል፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ያስቀመጠውን የጊዜ ገደብ ሰኔ 30 ቀን 2018 የተጠናቀቀ ሲሆን፣ በዚህ የጊዜ ገደብ ካፒታላቸውን አምስት ቢሊዮን ብር ማድረስ ያለባቸው የግል ባንኮች እስከ ሒሳብ ዓመታዊ መጨረሻ ድረስ የተጠየቀውን የካፒታል መጠን አሟልተው ማጠናቀቃቸውን መረጃዎች
ሁሉንም ይመልከቱ — ethiopianreporter.com →ከአገሪቱ ቀዳሚ የዜና ክፍሎች የተሰበሰበ። እያንዳንዱ ዜና ወደ ዋናው ምንጭ ያገናኛል።







